Telegram Group & Telegram Channel
ፖሊስ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ 1 ሺህ 269 የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

በዚህም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች አዋሳኝ ወረዳዎች የመኪና ዕቃ በሚሰርቁ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቀውን የመኪና ዕቃ ከሌቦች በሚቀበሉ በአጠቃላይ ወንጀሉን ተደራጅተው ሲፈፅሙ የነበሩ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ብዛታቸው 1 ሺህ 269 የሆነ 33 አይነት የተለያዩ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገልጿል፡፡

ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎች፣ 187 ስፖኪዮዎች፣ 113 የመኪና መብራቶች፣ 172 የዝናብ መጥረጊያዎች እንደሚገኙበት የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡

የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን የሚገዙ ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና መንስኤ በመሆናቸው በእነሱ ላይ የሚደረገው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡

የመኪና ዕቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦችም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡



tg-me.com/fanatelevision/72090
Create:
Last Update:

ፖሊስ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ 1 ሺህ 269 የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡

በዚህም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች አዋሳኝ ወረዳዎች የመኪና ዕቃ በሚሰርቁ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቀውን የመኪና ዕቃ ከሌቦች በሚቀበሉ በአጠቃላይ ወንጀሉን ተደራጅተው ሲፈፅሙ የነበሩ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ብዛታቸው 1 ሺህ 269 የሆነ 33 አይነት የተለያዩ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገልጿል፡፡

ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎች፣ 187 ስፖኪዮዎች፣ 113 የመኪና መብራቶች፣ 172 የዝናብ መጥረጊያዎች እንደሚገኙበት የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡

የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን የሚገዙ ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና መንስኤ በመሆናቸው በእነሱ ላይ የሚደረገው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡

የመኪና ዕቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦችም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡

BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)










Share with your friend now:
tg-me.com/fanatelevision/72090

View MORE
Open in Telegram


FBC Fana Broadcasting Corporate Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram auto-delete message, expiring invites, and more

elegram is updating its messaging app with options for auto-deleting messages, expiring invite links, and new unlimited groups, the company shared in a blog post. Much like Signal, Telegram received a burst of new users in the confusion over WhatsApp’s privacy policy and now the company is adopting features that were already part of its competitors’ apps, features which offer more security and privacy. Auto-deleting messages were already possible in Telegram’s encrypted Secret Chats, but this new update for iOS and Android adds the option to make messages disappear in any kind of chat. Auto-delete can be enabled inside of chats, and set to delete either 24 hours or seven days after messages are sent. Auto-delete won’t remove every message though; if a message was sent before the feature was turned on, it’ll stick around. Telegram’s competitors have had similar features: WhatsApp introduced a feature in 2020 and Signal has had disappearing messages since at least 2016.

However, analysts are positive on the stock now. “We have seen a huge downside movement in the stock due to the central electricity regulatory commission’s (CERC) order that seems to be negative from 2014-15 onwards but we cannot take a linear negative view on the stock and further downside movement on the stock is unlikely. Currently stock is underpriced. Investors can bet on it for a longer horizon," said Vivek Gupta, director research at CapitalVia Global Research.

FBC Fana Broadcasting Corporate from nl


Telegram FBC (Fana Broadcasting Corporate)
FROM USA